“በአዲስ አበባ የተፈፀመው ዝርፊያ በኢዜማ ጥናት ከተገለጸው በላይ ነው” | አቶ ኢዮብ መሳፍንት
Uncategorized

“በአዲስ አበባ የተፈፀመው ዝርፊያ በኢዜማ ጥናት ከተገለጸው በላይ ነው” | አቶ ኢዮብ መሳፍንት

በአዲስ አበባ ከተማ፣ በተለይም ምክትል ከንቲባ ታከለ ኡማ ከተሾሙ ወዲህ ሕገ-ወጥ የመሬት ዝርፊያና የኮንዶሚኒየም ቤቶች ዕደላ እየተበራከተ መምጣቱን በርካታ ሰዎች ሲናገሩ ቆይተዋል:: ይህ የሕዝብ ምሬት ሰሚ ሳያገኝ ቢቆይም በቅርቡ ኢዜማ ይፋ ያደረገውን የጥናት ሪፖርት ተከትሎ ጉዳዩ ዋነኛ የውይይት አጀንዳ ሆኖ ሰንብቷል::

ኢዜማ ባዘጋጀው ጥናት እና ባቀረባቸው ምክረ ሐሳቦች ዙሪያ ከአቶ ኢዮብ መሳፍንት ጋር ቆይታ አድርገናል:: አቶ ኢዮብ የሕግ ባለሙያ ሲሆኑ፣ የኢዜማ የብሔራዊ ሥራ አስፈጻሚ ኮሚቴ አባልና የዓለም ዐቀፍ አባላት ተጠሪ ናቸው::

 

 

 

 

 

November 21, 2018

About Author

admin


Leave a Reply

Your email address will not be published. Required fields are marked *