Uncategorized
የውጭ ቀጥተኛ መዋዕለንዋይ ፍሰት በኢትዮጵያ | ሳሙኤል ተክለየሱስ
ሁለተኛውን የዕድገት እና ትራንስፎርሜሽን ዕቅድ ከወራት በፊት ያገባደደችው ኢትዮጵያ፣ በዓለም ባንክ እና ሌሎች መሰል ተቋማት የተመሰከረ ፈጣን የሚባል የኢኮኖሚያ ዕድገት ከሚያስመዘግቡ ጥቂት የአፍሪካ አገሮች መካከል ተጠቃሽ ናት፡፡ ለረጅም ዓመታት በኋላ ቀር የግብርና ምርት ላይ እና ከውጭ በሚገቡ ምርቶች ላይ ተመርኩዞ ሲዘወር የነበረው ኢኮኖሚዋ በሂደት በአገር በቀል አገልግሎት ሰጪ ኢንቨስትመንት እና ከውጭ በሚገኝ የመዋዕለንዋይ ፍሰት ላይ…
-
ዕለታዊው የኮሮና ምርመራ ለምን ቀነሰ? | ዶ/ር አብርሃም አርአያ
October 4, 2020
-
የፕሮፌሰር መስፍን ወልደማርያም ስንብት
October 4, 2020
-
ብሔራዊ መግባባት እንዴት?
November 21, 2018
ሐሳብ
በኢትዮጵያዊነት አብሮ መኖር የውዴታ ግዴታ ነው! | ቴዎድሮስ ኀይሌ
ኢትዮጵያዊያን በመቶም ይባል በሺሕ ዓመታት የአብሮነት ታሪካችን ውስጥ ያዳበርናቸው እና እንደ ሙጫ ያጣበቁን በጣም በርካታ የጋራ ዕሴቶች አሉን፡፡ ኢትዮጵያዊያን አንዳንዶች ሊነግሩን እንደሚሞክሩት ያለፈው ታሪካችን ሁሉ ጨለማ አይደለም፡፡ ይልቁንም እኛ ብቻ ሳንሆን መላው ጥቁር እና ሌሎች ጭቁን ሕዝቦች አብነት የሚያደርጓቸው በርካታ አኩሪ ዕሴቶች ያሉን ሕዝብ ነን፡፡ ስለሆነም በእነዚህ የጋራ ዕሴቶች ላይ ዘመኑን በዋጀ ሁኔታ ሌሎችን አዳዲስ…
-
“በጌታቸው መቃብር ላይ የብልጽግና አበባ ያብባል!” | አሳፍ ኀይሉ
March 19, 2021
-
መጪው ምርጫ ምን አርግዟል? | ዳዊት ዋበላ
February 23, 2021
-
ኢትዮጵያ እና የቦትስዋና ፈለግ | በሪሁን አዳነ
February 20, 2021
ሐተታ
የዘር ፍጅትን ለማስቀረት | ብላታ ታከለ
ከሃያ ሰባት ዓመት በፊት ሩዋንዳ ወደለየለት አመጽ ገብታ በመቶ ቀናት ውስጥ ከስምንት መቶ ሺሕ እስከ አንድ ሚሊዮን የሚገመቱ ቱትሲዎችና ለዘብተኛ ሁቱዎች እጅግ ዘግናኝ በሆነ መልኩ ተገደሉ፡፡ በወቅቱ ያንን አሰቃቂ የዘር ፍጅት አሳፋሪ በሆነ ዝምታ የተመለከተው ዓለም ዐቀፉ ማኅበረሰብ ጭፍጨፈው ከተፈፀመ ጊዜ ጀምሮ ግን በየዓመቱ በተለያዩ መርሐ ግብሮች ይዘክረዋል፡፡ በኢትዮጵያም ስለ ሩዋንዳ የዘር ፍጅት ብዙ ይጻፋል፣…
-
ገንዘባችሁን በባንክ አስቀምጣችሁ [ብራችሁን] የዋጋ ንረት ይብላው ተብሎ ተፈርዶብናል
October 4, 2020
-
ዝምታና ፍራቻ ከምሁራን አይጠበቅም | በቀለ ጉተማ (ፕሮፌሰር)
November 20, 2018
-
ምንዛሪ፣ ጥሬ ገንዘብ፣ ገንዘብ እና የዋጋ ንረት በኢትዮጵያ | በጌታቸው አስፋው (የብሔራዊ ኢኮኖሚ ዕቅድ ባለሙያ)
November 20, 2018
ሕግ
በወንጀል ሥነ-ሥርዓት እና የማስረጃ ሕግ ረቂቅ አዋጅ ላይ የተሰጠ አስተያየት | በላይነው አሻግሬ
በኢትዮጵያ እስካሁን ድረስ እየተሠራበት ያለው የወንጀለኛ መቅጫ ሥነ-ሥርዓት ሕግ በ1954 ዓ.ም የታወጀው ነው፡፡ ይህ ሕግ ዋና የወንጀል ሥነ-ሥርዓ ሕግ ሆኖ ሲያገለግል ቆይቷል፡፡ የሥነ-ሥርዓት ሕግ ዋና ዓላማው በመሠረታዊ ሕግጋት ውስጥ የተረጋገጡት የዜጎች መብቶችና ግዴታዎች በፍትሕ ሂደት ውስጥ የሚመሩበት ሥርዓት ነው፡፡ የወንጀለኛ መቅጫ ሥነ-ሥርዓት ሕግ ብዙ ጊዜ በአገዛዞች ሲጠመዘዝ እንደነበር እና አገዛዞቹ በሚፈልጉበት መንገድ የወንጀል ጉዳይ አልሄድ…
-
ገንዘባችሁን በባንክ አስቀምጣችሁ [ብራችሁን] የዋጋ ንረት ይብላው ተብሎ ተፈርዶብናል
October 4, 2020
-
ከምርጫ ወደ አመጽ ወይስ በምርጫ ወደ ዴሞክራሲ?
October 4, 2020
-
ከግጭት ወደ ግጭት እንዳይሆን! | ዓለማየሁ ጉርሙ (ዶ/ር)
November 20, 2018
መጻሕፍት
«ዳኛው ማነው?» – ክረምት አውጪው የብዕር ድግስ | ግርማ ይ. ጌታኹን
«ዳኛው ማነው?» – ክረምት አውጪው የብዕር ድግስ ቋንቋ–ተኰር የመጽሐፍ ዳሰሳ ግርማ ይ. ጌታኹን መጽሐፉ፤ «ዳኛው ማነው?» ደራሲ፤ ታደለች ኃ/ሚካኤል አርታዒ፤ ማንይንገረው ሸንቍጥ አታሚ፤ ኤክሊፕስ ማተሚያ ቤት የታተመው፤ 2012 ዓ.ም፣ አዲስ አበባ፣ ኢትዮጵያ ደምላላ ያስተውሎ ነጥቦች በቅርቡ ኢትዮጵያ ውስጥ ለንባብ የበቃውን «ዳኛው ማነው?» በከፍተኛ ጕጕት እና ተመስጦ አነበብኩ። መጽሐፉ እንደ መልካም ድግስ የሰጠኝን ደስታ እና ርካታ፣…
-
የዶክተር ዓለማየሁ አረዳ “ምሁሩ” | ዳኛቸው አሰፋ (ዶ/ር)
October 21, 2020
ርእሰ አንቀጽ
ከውጭ ወራሪ የተከላከልናትን አገር ከውስጥ ጭቆና ማላቀቅ ለምን ተሳነን?
የካቲት 12 ቀን 2013 ዓ.ም. 84ኛው የየካቲት 12 ሰማዕታት መታሰቢያ ታስቦ ውሏል፡፡ 125ኛውን የዓድዋ ድል በዓልም በልዩ ልዩ ዝግጅቶች በመከበር ላይ ይገኛል፡፡ ይህችን አገር ከውጭ ወረራ ጠብቆ ለማቆት የተከፈለው መስዋዕትነት እጅግ የሚያኮራ ነው፡፡ ሆኖም ኢትዮጵያዊያን አገራችንን ከውጭ ወራሪ ጠብቆ በማቆየት ረገድ ደማቅ ታሪክ ያለን ብንሆንም ከውጭ ወራሪ የተከላከልናትን አገር ከውስጥ ጭቆና ማላቀቅ እና የኢትዮጵያን ሁለንተናዊ…
-
ቅን ፍላጎት እስካለ መንገድ አለ!
October 21, 2020
-
አሁንም ሥርዓት አልባነት እየነገሠ አገር እየተበደለ ነው!
October 2, 2020
-
ዝምታና ፍራቻ ከምሁራን አይጠበቅም | በቀለ ጉተማ (ፕሮፌሰር)
November 20, 2018
ታሪክ
አንዳንድ ነጥቦች ስለ”ዘር ፖለቲካ” | በቀለ ጉተማ (ፕሮፌሰር)
ኢትዮጵያ ላለፉት ሃምሳ ዓመታት ገደማ በማያቋርጥ ለውጥ ውስጥ ትገኛለች፡፡ እንደምናውቀው አብዮቱ በ1966 ዓ. ም. ከተጀመረ ጊዜ ብቻ ሳይሆን ከዚያ በፊትም የተወሰኑ ዓመታትን ወደኋላ ሄዶ የነበረውን የለውጥ ፍላጎት ማየት ይቻላል፡፡ የ1953ቱ ወታደራዊ መፈንቅለ መንግሥት፤ እሱን ተከትለው የመጡ የመብት ጥያቄ እንቅስቃሴዎች፤ በባሌና በሌሎችም ቦታዎች የተቀሰቀሱ አመፆች፤ የመጫና ቱለማ ማህበር እንቅስቃሴ በተለይም ደግሞ የዩኒቨርሲቲና የከፍተኛ ሁለተኛ ደረጃ ተማሪዎች…
-
ከግጭት ወደ ግጭት እንዳይሆን! | ዓለማየሁ ጉርሙ (ዶ/ር)
November 20, 2018
ቴክኖሎጂ
ዝምታና ፍራቻ ከምሁራን አይጠበቅም | በቀለ ጉተማ (ፕሮፌሰር)
“ምሁር” የሚለው ቃል ትርጉሙ በጣም ሰፊ ነው፡፡ ሁሉንም የሚያስማማ ትርጉም ማግኘትም ያስቸግራል፡፡ ብዙ ሰዎች የጻፉበት ርእሰ ጉዳይም ነው፡፡ ለምሳሌ በእኛ አገር ምሁርነት በተለምዶ ዩኒቨርሲቲ ገብቶ ዲፕሎማ ዲግሪ ከማግኘት ጋር ይያያዛል፡፡ ይህ አመለካከት ግን ብዙ ርቀት አያስኬድም፡፡ አንቶኒዮ ግራምሺ (Antonio Gramsci) የተባለው ጣሊያናዊ ፈላስፋ ‹‹ምሁር ማት ልክ እንደ መደብ ራሱን ችሎ የቆመ ሳይሆን ወደ ሥልጣን ከሚመጣ…
-
አንዳንድ ነጥቦች ስለ”ዘር ፖለቲካ” | በቀለ ጉተማ (ፕሮፌሰር)
November 20, 2018
-
ምንዛሪ፣ ጥሬ ገንዘብ፣ ገንዘብ እና የዋጋ ንረት በኢትዮጵያ | በጌታቸው አስፋው (የብሔራዊ ኢኮኖሚ ዕቅድ ባለሙያ)
November 20, 2018
ኢኮኖሚ
“የአክሲዮን ገበያ መጀመሩ ብዙ በረከቶች አሉት” | ሰውአለ አባተ (ዶ/ር)
እንግዳችን ሰውአለ አባተ (ዶ/ር) የመጀመሪያና ሁለተኛ ዲግሪያቸውን ከአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ በአካውንቲንግና ፋይናንስ ያገኙ ሲሆን፣ ሦስተኛ ዲግሪያቸውን በፋይናንስ ከኢንድራ ጋንዲ ዩኒቨርሲቲ አግኝተዋል፡፡ በአሁኑ ጊዜ በአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ በፋይናንስ እና ኢንቨስትመንት ረዳት ፕሮፌሰር ሲሆኑ፣ የቡና ባንክ የቦርድ ሊቀመንበርም ናቸው፡፡ በፋይናንስ እና በካፒታል ገበያ ላይ ሰፊ የማሰልጠን ልምድ ካላቸው ባለሙያ ጋር ባለደረባችን ይስሐቅ አበበ አጭር ቆይታ አድርገናል፡፡ ሲራራ፡-…
-
የጠቅላይ ሚኒስትሩ የኢኮኖሚ የአፈጻጸም ሪፖርት፤ አንዳንድ ነጥቦች | አብዱልመናን ሞሐመድ
March 26, 2021
-
“ይህ መንግሥት ምን ዓይነት የኢኮኖሚ ፖሊሲ እንደሚከተል ግልጽ አይደለም” | ካሱ ኀይሉ
March 26, 2021
-
እየደኸዩ ከማደግ … | ጌታቸው አስፋው
March 18, 2021
እንወያይ
“የጥሬ ገንዘብ እጥረት የለም” | አቶ ፍቃዱ ደግፌ (የብሔራዊ ባንክ ምክትል ገዥ እና ዋና ኢኮኖሚስት)
ሲራራ፡- ከሰሞኑ የጥሬ ገንዘብ እጥረት እንዳለባቸው በመግለጽ ወጪ የሚፈልጉ ደንበኞችን የሚመልሱ የግል እና የመንግሥት ባንክ ቅርንጫፎች ተበራክተዋል፡፡ የዚህ ችግር መሠረታዊ ምክንያቱ ምንድን ነው? አቶ ፍቃዱ፡- ስለዚህ ጉዳይ በእኛ በኩል የምናውቀው ነገር የለም፡፡ በእኛ መረጃ ጥሬ ገንዘብ የለም ወይም እጥረት ገጥሟል የሚል መረጃ የለንም፡፡ እኛ ያለን መረጃ ከአምናው የተሻለ ጥሬ ገንዘብ በገበያ ውስጥም ሆነ በባንክ ቤቶች…
እንግዳ
“የጥሬ ገንዘብ እጥረት የለም” | አቶ ፍቃዱ ደግፌ (የብሔራዊ ባንክ ምክትል ገዥ እና ዋና ኢኮኖሚስት)
ሲራራ፡- ከሰሞኑ የጥሬ ገንዘብ እጥረት እንዳለባቸው በመግለጽ ወጪ የሚፈልጉ ደንበኞችን የሚመልሱ የግል እና የመንግሥት ባንክ ቅርንጫፎች ተበራክተዋል፡፡ የዚህ ችግር መሠረታዊ ምክንያቱ ምንድን ነው? አቶ ፍቃዱ፡- ስለዚህ ጉዳይ በእኛ በኩል የምናውቀው ነገር የለም፡፡ በእኛ መረጃ ጥሬ ገንዘብ የለም ወይም እጥረት ገጥሟል የሚል መረጃ የለንም፡፡ እኛ ያለን መረጃ ከአምናው የተሻለ ጥሬ ገንዘብ በገበያ ውስጥም ሆነ በባንክ ቤቶች…
-
“በትግራይ ክልል ያለው የሚና መደበላለቅ አፋጣኝ መፍትሔ ካልተሰጠው አደገኛ ነው” | አቶ አታክልቲ ወልደሥላሴ
April 10, 2021
-
“ግብርና ውስጥ ለውጥ አለ” | ደምስ ጫንያለው (ዶ/ር)
April 5, 2021
-
“የኢትዮጵያ ሕዝብ የሴራ ፖለቲካ ሰለባ መሆኑ ማብቃት አለበት” | ሰይፈሥላሴ አያሌው (ዶ/ር)
April 3, 2021
ዜና
ኢትዮ ቴሌኮም 25.57 ቢሊዮን ብር ገቢ ማግኘቱን ገለጸ
ኢትዮ ቴሌኮም በ2013 ዓ.ም. የመጀመሪያው ስድስት ወራት 25.57 ቢሊዮን ብር ገቢ ማግኘቱን ገለጸ፡፡ የኢትዮ ቴሌኮምን የስድስት ወራት የሥራ አስፈጻጸም በተመለከተ የተቋሙ ዋና ሥራ አስፈጻሚ ወይዘሪት ፍሬሕይወት ታምሩ ሐሙስ፣ ጥር 13 ቀን 2013 ዓ.ም. ለመገናኛ ብዙሃኑ መግለጫ ሰጥተዋል፡፡ በመግለጫቸውም ኢትዮ ቴሌኮም ከጊዜ ወደ ጊዜ አሠራሩን እና አገልግሎቱን እያሰፋ መምጣቱን ያነሱ ሲሆን፣ የኩባንያውን የመሠረተ ልማቶች ለማስፋት፣ ለማጠናከር፣…
ጥበባት
-
GG Aba Alem Lemine – Lyrics
November 20, 2018