Sirara

“የአክሲዮን ገበያ መጀመሩ ብዙ በረከቶች አሉት” | ሰውአለ አባተ (ዶ/ር)
ኢኮኖሚ

“የአክሲዮን ገበያ መጀመሩ ብዙ በረከቶች አሉት” | ሰውአለ አባተ (ዶ/ር)

እንግዳችን ሰውአለ አባተ (ዶ/ር) የመጀመሪያና ሁለተኛ ዲግሪያቸውን ከአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ በአካውንቲንግና ፋይናንስ ያገኙ ሲሆን፣ ሦስተኛ ዲግሪያቸውን በፋይናንስ ከኢንድራ ጋንዲ ዩኒቨርሲቲ አግኝተዋል፡፡ በአሁኑ ጊዜ በአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ በፋይናንስ እና ኢንቨስትመንት ረዳት ፕሮፌሰር ሲሆኑ፣ የቡና ባንክ የቦርድ ሊቀመንበርም ናቸው፡፡ በፋይናንስ እና በካፒታል ገበያ ላይ ሰፊ የማሰልጠን ልምድ ካላቸው ባለሙያ ጋር ባለደረባችን ይስሐቅ አበበ አጭር ቆይታ አድርገናል፡፡ ሲራራ፡-…

በኢትዮጵያዊነት አብሮ መኖር የውዴታ ግዴታ ነው! | ቴዎድሮስ ኀይሌ
ሐሳብ

በኢትዮጵያዊነት አብሮ መኖር የውዴታ ግዴታ ነው! | ቴዎድሮስ ኀይሌ

ኢትዮጵያዊያን በመቶም ይባል በሺሕ ዓመታት የአብሮነት ታሪካችን ውስጥ ያዳበርናቸው እና እንደ ሙጫ ያጣበቁን በጣም በርካታ የጋራ ዕሴቶች አሉን፡፡ ኢትዮጵያዊያን አንዳንዶች ሊነግሩን እንደሚሞክሩት ያለፈው ታሪካችን ሁሉ ጨለማ አይደለም፡፡ ይልቁንም እኛ ብቻ ሳንሆን መላው ጥቁር እና ሌሎች ጭቁን ሕዝቦች አብነት የሚያደርጓቸው በርካታ አኩሪ ዕሴቶች ያሉን ሕዝብ ነን፡፡ ስለሆነም በእነዚህ የጋራ ዕሴቶች ላይ ዘመኑን በዋጀ ሁኔታ ሌሎችን አዳዲስ…

“የጥሬ ገንዘብ እጥረት የለም” | አቶ ፍቃዱ ደግፌ (የብሔራዊ ባንክ ምክትል ገዥ እና ዋና ኢኮኖሚስት)
እንወያይ, እንግዳ

“የጥሬ ገንዘብ እጥረት የለም” | አቶ ፍቃዱ ደግፌ (የብሔራዊ ባንክ ምክትል ገዥ እና ዋና ኢኮኖሚስት)

ሲራራ፡- ከሰሞኑ የጥሬ ገንዘብ እጥረት እንዳለባቸው በመግለጽ ወጪ የሚፈልጉ ደንበኞችን   የሚመልሱ የግል እና የመንግሥት ባንክ ቅርንጫፎች ተበራክተዋል፡፡ የዚህ ችግር መሠረታዊ ምክንያቱ ምንድን ነው? አቶ ፍቃዱ፡- ስለዚህ ጉዳይ በእኛ በኩል የምናውቀው ነገር የለም፡፡ በእኛ መረጃ ጥሬ ገንዘብ የለም ወይም እጥረት ገጥሟል የሚል መረጃ የለንም፡፡ እኛ ያለን መረጃ ከአምናው የተሻለ ጥሬ ገንዘብ በገበያ ውስጥም ሆነ በባንክ ቤቶች…

የዘር ፍጅትን ለማስቀረት | ብላታ ታከለ
ሐተታ

የዘር ፍጅትን ለማስቀረት | ብላታ ታከለ

ከሃያ ሰባት ዓመት በፊት ሩዋንዳ ወደለየለት አመጽ ገብታ በመቶ ቀናት ውስጥ ከስምንት መቶ ሺሕ እስከ አንድ ሚሊዮን የሚገመቱ ቱትሲዎችና ለዘብተኛ ሁቱዎች እጅግ ዘግናኝ በሆነ መልኩ ተገደሉ፡፡ በወቅቱ ያንን አሰቃቂ የዘር ፍጅት አሳፋሪ በሆነ ዝምታ የተመለከተው ዓለም ዐቀፉ ማኅበረሰብ ጭፍጨፈው ከተፈፀመ ጊዜ ጀምሮ ግን በየዓመቱ በተለያዩ መርሐ ግብሮች  ይዘክረዋል፡፡ በኢትዮጵያም ስለ ሩዋንዳ የዘር ፍጅት ብዙ ይጻፋል፣…

“በትግራይ ክልል ያለው የሚና መደበላለቅ አፋጣኝ መፍትሔ ካልተሰጠው አደገኛ ነው” | አቶ አታክልቲ ወልደሥላሴ
እንወያይ, እንግዳ

“በትግራይ ክልል ያለው የሚና መደበላለቅ አፋጣኝ መፍትሔ ካልተሰጠው አደገኛ ነው” | አቶ አታክልቲ ወልደሥላሴ

በትግራይ ክልል ከተካሄደው “የሕግ ማስከበር” እርምጃ በኋላ ክልሉ በጊዜያዊ አስተዳደር እንዲመራ ተደርጓል፡፡ ኮማንድ ፖስትም ተመድቧል፡፡ ሆኖም ክልሉን እንዲያረጋጉ በተመደቡት አመራሮች መሀከል የሚና መደበላለቅ እንዳለ እና በዚህም ምክንያት ሕዝቡ እየተማረረ እንደሆነ ይነገራል፡፡ በተለያዩ ቦታዎች የተመደቡት አመራሮችም እየለቀቁ ነው፡፡ በቅርቡ ከኀላፊነታቸው የተነሱት የመቀሌ ከተማ አስተዳደር ከንቲባ አቶ አታክልቲ ወልደሥላሴ ከእነዚህ አመራሮች አንዱ ናቸው፡፡ በምስጉን አመራርነታቸው ብዙ ሲባልላቸው…

“ግብርና ውስጥ ለውጥ አለ” | ደምስ ጫንያለው  (ዶ/ር)
እንግዳ

“ግብርና ውስጥ ለውጥ አለ” | ደምስ ጫንያለው  (ዶ/ር)

እንግዳችን ዶ/ር ደምስ ጫንያለው በኢትዮጵያ ኢኮኖሚ፣ በተለይም በኢትዮጵያ ግብርና ዙሪያ በርካታ የምርምርና የማማከር ሥራዎችን ሠርተዋል፡፡ በሕትመትና ብሮድካስት ሚዲያዎች እየቀረቡ በርካታ ገለጻዎችን በመስጠትም ይታወቃሉ፡፡ ስለ አገራችን ወቅታዊ የኢኮኖሚ ሁኔታ እና ተያያዥ ጉዳዮች አወያይተናቸዋል፡፡ ሲራራ፡-  የግብርናው ዘርፍ በኢትዮጵያ ኦኮኖሚ ላይ ያለው አስተዋጽዖ ምን ያህል ነው? ዶ/ር ደምስ፡- የኢትዮጵያ ግብርና ዘርፍ  ከአገሪቱ  ጥቅል ምርት  ከ33-35 በመቶ ድረሻ ይሸፍናል…

“የኢትዮጵያ ሕዝብ የሴራ ፖለቲካ ሰለባ መሆኑ ማብቃት አለበት” | ሰይፈሥላሴ አያሌው (ዶ/ር)
እንወያይ, እንግዳ

“የኢትዮጵያ ሕዝብ የሴራ ፖለቲካ ሰለባ መሆኑ ማብቃት አለበት” | ሰይፈሥላሴ አያሌው (ዶ/ር)

በተመሠረተ በአጭር ጊዜ ውስጥ ከብልጽግናና ኢዜማ ቀጥሎ በርካታ ዕጩ ተወዳዳሪዎችን በማቅረብ ብዙዎችን ያስገረመው እናት ፓርቲ እንዴት ተመሠረተ? የሚከተለው ርዕዮተ ዓለም ምንድን ነው? ከመንግሥት አወቃቀር አኳያስ የፓርቲው አቋም ምን ይመስላል? በእነዚህና በሌሎች ተያያዥ ጉዳዮች ላይ ከፓርቲው ተጠባባቂ ፕሬዝዳንት ሰይፈሥላሴ አያሌው (ዶ/ር) ጋር ቆይታ አድርገናል፡፡ ሲራራ፡- ፓርቲያችሁ ከብልጽግና እና ከኢዜማ ቀጥሎ በርካታ ቁጥር ያላቸው የምርጫ ዕጩ ተወዳዳሪዎችን…

“በየደረጃው ከራስ ያነሰን ሰው የሚያስመርጥ ሥርዓት በተንሰራፋበት ሁኔታ ውስጥ አዎንታዊ ለውጥ ማምጣት ዘበት ነው” | ፈቃደ አዘዘ (ዶ/ር)
እንወያይ, እንግዳ

“በየደረጃው ከራስ ያነሰን ሰው የሚያስመርጥ ሥርዓት በተንሰራፋበት ሁኔታ ውስጥ አዎንታዊ ለውጥ ማምጣት ዘበት ነው” | ፈቃደ አዘዘ (ዶ/ር)

በኢትዮጵያ በየደረጃው ያሉ የመንግሥት ኀላፊዎች በዕውቀትም በልምድም ከእነሱ ያነሱ ሰዎችን የመመደብ የተለመደ አሠራር አለ፡፡ ይህ አሠራር ከፍተኛ የሥራ ኀላፊዎችን የማይጠየቁና የማይደፈሩ፣ ብቸኛ አድራጊ-ፈጣሪ እንዲሆኑ የማድረግ ባሕርይ አለው፡፡ ይህም ኀላፊዎች ራሳቸው ሕግ (ከሕግ በላይ) እንዲሆኑ ስለሚያደርግ ተጠያቂነት እንዳይኖር፣ ይልቁንም በኀላፊዎችና በሠራተኞች መሀከል ያለው ግንኙነት የአለቃና ምንዝር ግንኙነት እንዲሆን በማድረግ የሠራተኞችን ፈጠራና የሥራ ተነሳሽነት ያዳክማል፡፡ ኢትዮጵያዊያን ለምን…

የጠቅላይ ሚኒስትሩ የኢኮኖሚ የአፈጻጸም ሪፖርት፤ አንዳንድ ነጥቦች | አብዱልመናን ሞሐመድ
ኢኮኖሚ

የጠቅላይ ሚኒስትሩ የኢኮኖሚ የአፈጻጸም ሪፖርት፤ አንዳንድ ነጥቦች | አብዱልመናን ሞሐመድ

ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ መጋቢት 14 ቀን 2013 ዓ.ም. የመንግሥታቸውን የስምንት ወራት የኢኮኖሚ እንቅስቃሴ አፈጻጸም ሪፖርት አቅርበዋል፡፡ የጠቅላይ ሚኒስትሩ ሪፖርት የኢትዮጵያ ኢኮኖሚ ጥሩ አፈጻጸም እንዳለው የሚገልጽ ነው፡፡ ሪፖርቱ በአብዛኛው በጥሬ-ገንዘብ (ሞነተሪ) ልኬት ደረጃ የቀረበ ሲሆን፤ የጠቅላይ ሚኒስትሩ አብዛኛው ማነጻጸሪያ ገንዘብ መሆኑ ግን ጥያቄ የሚጭር ነገር ነው፡፡ እንደኛ ባለ በዋጋ ንረት የሚታመስ አገር ውስጥ ገንዘብን እንደ…

“ይህ መንግሥት ምን ዓይነት የኢኮኖሚ ፖሊሲ እንደሚከተል ግልጽ አይደለም” | ካሱ ኀይሉ
ኢኮኖሚ

“ይህ መንግሥት ምን ዓይነት የኢኮኖሚ ፖሊሲ እንደሚከተል ግልጽ አይደለም” | ካሱ ኀይሉ

እንግዳችን አቶ ካሱ ኀይሉ የመጀመሪያ ዲግሪያቸውን ከአዲስ አበባ ዩኒቨርስቲ በኢኮኖሚክስ፣ ሁለተኛ ዲግሪያቸውን ከጅማ ዩኒቨርሲቲ በኢኮኖሚክ ፖሊሲ ማኔጅመንት አግኝተዋል፡፡ በአሁኑ ጊዜ በእንጅባራ ዩኒቨርስቲ በኢኮኖሚክስ መምህርነት እያገለገሉ ይገኛሉ፡፡ ከሲራራ ጋዜጣ ዝግጅት ክፍል ጋር ስለ ኢትዮጵያ ኢኮኖሚ ቆይታ አድርገዋል፡፡ ሲራራ፡- ብዙ ሰዎች በሥልጣን ላይ ያለው ኢትዮጵያ መንግሥት ግልጽ የሆነ የኢኮኖሚ ፖሊሲ የለውም ይላሉ፡፡ እርስዎ እንደ ኢኮኖሚ ፖሊሲ ባለሙያነትዎ…

1 2 3 7