ርእሰ አንቀጽ

ርእሰ አንቀጽ

ከውጭ ወራሪ የተከላከልናትን አገር ከውስጥ ጭቆና ማላቀቅ ለምን ተሳነን?

የካቲት 12 ቀን 2013 ዓ.ም. 84ኛው የየካቲት 12 ሰማዕታት መታሰቢያ ታስቦ ውሏል፡፡ 125ኛውን የዓድዋ ድል በዓልም በልዩ ልዩ ዝግጅቶች በመከበር ላይ ይገኛል፡፡ ይህችን አገር ከውጭ ወረራ ጠብቆ ለማቆት የተከፈለው መስዋዕትነት እጅግ የሚያኮራ ነው፡፡ ሆኖም  ኢትዮጵያዊያን አገራችንን ከውጭ ወራሪ ጠብቆ በማቆየት ረገድ ደማቅ ታሪክ ያለን ብንሆንም ከውጭ ወራሪ የተከላከልናትን አገር ከውስጥ ጭቆና ማላቀቅ እና የኢትዮጵያን ሁለንተናዊ...
ኢኮኖሚ

ኢትዮ ቴሌኮም 25.57 ቢሊዮን ብር ገቢ ማግኘቱን ገለጸ

ኢትዮ ቴሌኮም በ2013 ዓ.ም. የመጀመሪያው ስድስት ወራት 25.57 ቢሊዮን ብር ገቢ ማግኘቱን ገለጸ፡፡ የኢትዮ ቴሌኮምን የስድስት ወራት የሥራ አስፈጻጸም በተመለከተ የተቋሙ ዋና ሥራ አስፈጻሚ ወይዘሪት ፍሬሕይወት ታምሩ ሐሙስ፣ ጥር 13 ቀን 2013 ዓ.ም. ለመገናኛ ብዙሃኑ መግለጫ ሰጥተዋል፡፡ በመግለጫቸውም ኢትዮ ቴሌኮም ከጊዜ ወደ ጊዜ አሠራሩን እና አገልግሎቱን እያሰፋ መምጣቱን ያነሱ ሲሆን፣ የኩባንያውን የመሠረተ ልማቶች ለማስፋት፣ ለማጠናከር፣...
ዜና

“ከዛሬ ጀምሮ ከ100 ሺሕ ብር በላይ እጃቸው ላይ የሚገኝ ግለሰቦች ገንዘብ ተወርሶ ለመንግሥት ገቢ ይሆናል” | ብሔራዊ ባንክ

የኢትዮጵያ ብሔራዊ ባንክ ገዥ ይናገር ደሴ (ዶ/ር) ከዛሬ ጥቅምት 7 ቀን 2013 ዓ.ም.  ጀምሮ ከ100 ሺሕ ብር በላይ እጃቸው ላይ የሚገኝ ግለሰቦች ገንዘብ ተወርሶ ለመንግሥት ገቢ እንደሚሆን አስታውቀዋል፡፡ የገንዘብ ቅያሪውን አስመልክተው ትናንትና፣ ጥቅምት 6 ቀን 2013 ዓ.ም. በሰጡት መግለጫ ከጥቅምት 7 ቀን 2013 ዓ.ም. ጀምሮ ገንዘብ መቀየር የሚቻለው ከ100 ሺሕ ብር በታች ብቻ መሆኑን የገለጹት...

ዜና

ማስታወቂያ

ኢኮኖሚ | ቢዝነስ

ኢኮኖሚ

“የአክሲዮን ገበያ መጀመሩ ብዙ በረከቶች አሉት” | ሰውአለ አባተ (ዶ/ር)

እንግዳችን ሰውአለ አባተ (ዶ/ር) የመጀመሪያና ሁለተኛ ዲግሪያቸውን ከአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ በአካውንቲንግና ፋይናንስ ያገኙ ሲሆን፣ ሦስተኛ ዲግሪያቸውን በፋይናንስ ከኢንድራ ጋንዲ ዩኒቨርሲቲ አግኝተዋል፡፡ በአሁኑ ጊዜ በአዲስ አበባ ዩኒቨ...
ኢኮኖሚ

የጠቅላይ ሚኒስትሩ የኢኮኖሚ የአፈጻጸም ሪፖርት፤ አንዳንድ ነጥቦች | አብዱልመናን ሞሐመድ

ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ መጋቢት 14 ቀን 2013 ዓ.ም. የመንግሥታቸውን የስምንት ወራት የኢኮኖሚ እንቅስቃሴ አፈጻጸም ሪፖርት አቅርበዋል፡፡ የጠቅላይ ሚኒስትሩ ሪፖርት የኢትዮጵያ ኢኮኖሚ ጥሩ አፈጻጸም እንዳለው የሚገልጽ ነው፡፡ ሪ...

እንወያይ

እንወያይ

“የጥሬ ገንዘብ እጥረት የለም” | አቶ ፍቃዱ ደግፌ (የብሔራዊ ባንክ ምክትል ገዥ እና ዋና ኢኮኖሚስት)

ሲራራ፡- ከሰሞኑ የጥሬ ገንዘብ እጥረት እንዳለባቸው በመግለጽ ወጪ የሚፈልጉ ደንበኞችን   የሚመልሱ የግል እና የመንግሥት ባንክ ቅርንጫፎች ተበራክተዋል፡፡ የዚህ ችግር መሠረታዊ ምክንያቱ ምንድን ነው? አቶ ፍቃዱ፡- ስለዚህ ጉዳይ በእኛ በ...
እንወያይ

“በትግራይ ክልል ያለው የሚና መደበላለቅ አፋጣኝ መፍትሔ ካልተሰጠው አደገኛ ነው” | አቶ አታክልቲ ወልደሥላሴ

በትግራይ ክልል ከተካሄደው “የሕግ ማስከበር” እርምጃ በኋላ ክልሉ በጊዜያዊ አስተዳደር እንዲመራ ተደርጓል፡፡ ኮማንድ ፖስትም ተመድቧል፡፡ ሆኖም ክልሉን እንዲያረጋጉ በተመደቡት አመራሮች መሀከል የሚና መደበላለቅ እንዳለ እና በዚህም ምክንያ...

ሕግ | ፍትሕ | አስተዳደር

ሕግ

በወንጀል ሥነ-ሥርዓት እና የማስረጃ ሕግ ረቂቅ አዋጅ ላይ የተሰጠ አስተያየት | በላይነው አሻግሬ

በኢትዮጵያ እስካሁን ድረስ እየተሠራበት ያለው የወንጀለኛ መቅጫ ሥነ-ሥርዓት ሕግ በ1954 ዓ.ም የታወጀው ነው፡፡ ይህ ሕግ ዋና የወንጀል ሥነ-ሥርዓ ሕግ ሆኖ ሲያገለግል ቆይቷል፡፡ የሥነ-ሥርዓት ሕግ ዋና ዓላማው በመሠረታዊ ሕግጋት ውስጥ ...
ሐተታ

ገንዘባችሁን በባንክ አስቀምጣችሁ [ብራችሁን] የዋጋ ንረት ይብላው ተብሎ ተፈርዶብናል

የኢትዮጵያ መንግሥት ባሳለፍነው ሳምንት በአገሪቱን የመገበያያ ገንዘብ ኖት ላይ ለውጥ ማድረጉን አስታውቋል ለዚህ እርምጃው ምክንያት ናቸው ያላቸውንም ጉዳዮች በዝርዝር አስቀምጧል፡፡ ከዚህ ውስጥ አንዱ የሕገ-ወጥ ገንዘብን መቆጣጠር የሚለው ...

እንግዳ

እንወያይ

“የጥሬ ገንዘብ እጥረት የለም” | አቶ ፍቃዱ ደግፌ (የብሔራዊ ባንክ ምክትል ገዥ እና ዋና ኢኮኖሚስት)

ሲራራ፡- ከሰሞኑ የጥሬ ገንዘብ እጥረት እንዳለባቸው በመግለጽ ወጪ የሚፈልጉ ደንበኞችን   የሚመልሱ የግል እና የመንግሥት ባንክ ቅርንጫፎች ተበራክተዋል፡፡ የዚህ ችግር መሠረታዊ ምክንያቱ ምንድን ነው? አቶ ፍቃዱ፡- ስለዚህ ጉዳይ በእኛ በ...
እንወያይ

“በትግራይ ክልል ያለው የሚና መደበላለቅ አፋጣኝ መፍትሔ ካልተሰጠው አደገኛ ነው” | አቶ አታክልቲ ወልደሥላሴ

በትግራይ ክልል ከተካሄደው “የሕግ ማስከበር” እርምጃ በኋላ ክልሉ በጊዜያዊ አስተዳደር እንዲመራ ተደርጓል፡፡ ኮማንድ ፖስትም ተመድቧል፡፡ ሆኖም ክልሉን እንዲያረጋጉ በተመደቡት አመራሮች መሀከል የሚና መደበላለቅ እንዳለ እና በዚህም ምክንያ...

Hot Video

የፖለቲካ ሐተታ

ኢኮኖሚ

“የአክሲዮን ገበያ መጀመሩ ብዙ በረከቶች አሉት” | ሰውአለ አባተ (ዶ/ር)

እንግዳችን ሰውአለ አባተ (ዶ/ር) የመጀመሪያና ሁለተኛ ዲግሪያቸውን ከአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ በአካውንቲንግና ፋይናንስ ያገኙ ሲሆን፣ ሦስተኛ ዲግሪያቸውን በፋይናንስ ከኢንድራ ጋንዲ ዩኒቨርሲቲ አግኝተዋል፡፡ በአሁኑ ጊዜ በአዲስ አበባ ዩኒቨ...
ሐተታ

የዘር ፍጅትን ለማስቀረት | ብላታ ታከለ

ከሃያ ሰባት ዓመት በፊት ሩዋንዳ ወደለየለት አመጽ ገብታ በመቶ ቀናት ውስጥ ከስምንት መቶ ሺሕ እስከ አንድ ሚሊዮን የሚገመቱ ቱትሲዎችና ለዘብተኛ ሁቱዎች እጅግ ዘግናኝ በሆነ መልኩ ተገደሉ፡፡ በወቅቱ ያንን አሰቃቂ የዘር ፍጅት አሳፋሪ በሆ...
ኢኮኖሚ

የጠቅላይ ሚኒስትሩ የኢኮኖሚ የአፈጻጸም ሪፖርት፤ አንዳንድ ነጥቦች | አብዱልመናን ሞሐመድ

ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ መጋቢት 14 ቀን 2013 ዓ.ም. የመንግሥታቸውን የስምንት ወራት የኢኮኖሚ እንቅስቃሴ አፈጻጸም ሪፖርት አቅርበዋል፡፡ የጠቅላይ ሚኒስትሩ ሪፖርት የኢትዮጵያ ኢኮኖሚ ጥሩ አፈጻጸም እንዳለው የሚገልጽ ነው፡፡ ሪ...

ሐሳብ

ሐሳብ

በኢትዮጵያዊነት አብሮ መኖር የውዴታ ግዴታ ነው! | ቴዎድሮስ ኀይሌ

ኢትዮጵያዊያን በመቶም ይባል በሺሕ ዓመታት የአብሮነት ታሪካችን ውስጥ ያዳበርናቸው እና እንደ ሙጫ ያጣበቁን በጣም በርካታ የጋራ ዕሴቶች አሉን፡፡ ኢትዮጵያዊያን አንዳንዶች ሊነግሩን እንደሚሞክሩት ያለፈው ታሪካችን ሁሉ ጨለማ አይደለም፡፡ ይ...
ሐሳብ

“በጌታቸው መቃብር ላይ የብልጽግና አበባ ያብባል!” | አሳፍ ኀይሉ

ፊት አልባው ሰው ጌታቸው አሰፋ መቀበሩ ተሰማ፡፡ በእኔ አመለካከት የጌታቸውን ፊት ጨምሮ፣ እያንዳንዱ ሰው፣ እና እያንዳንዱ ነገር ሁለት ፊት አለው፡፡ ከሁለቱ ፊቶች አንዱን መርጦ ስለሱ ብቻ ማውራት ይቻላል፡፡ ግን የፊቱን ምሉዕ ምስል ማወ...
ሐሳብ

መጪው ምርጫ ምን አርግዟል? | ዳዊት ዋበላ

“የኢትዮጵያ የምርጫ ፖለቲካ 1997 ዓ.ም. ላይ የቆመ ነው፤ ከዚያ በፊትም ከዚያ በኋላም የሕዝቡን ልብ የገዛ፣ ሕዝቡ በሙሉ ልቡ የተሳተፈበት እና አንጻራዊ የሆነ ነጻነት የነበረበት ምርጫ ኖሮ አያውቅም” ይላል የፖለቲካል ሳይንስ የሦስተኛ...
ሐሳብ

ኢትዮጵያ እና የቦትስዋና ፈለግ | በሪሁን አዳነ

ሻሹር ጉፕታ ስለ ቦትስዋና ተናግሮ አይጠግብም፡፡ አገሩ ደቡብ አፍሪካ “የቦትስዋና ፈለግ” ብሎ የሚጠራውን የውጭ ግንኙነት ፖሊሲ እንድትከተል አጥብቆ የሚከራከረው ጉፕታ፣ ቦትስዋና ዩኒቨርሲቲን ጨምሮ በተለያዩ መድረኮች እየተገኘ ጥናታዊ ጽሑ...